በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአቃቤ ህግ እና በኢንተርነት አምደኞች መካከል ባለው ጉዳይ ላይ ለመወሰን ለሶስተኛ ጊዜ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ


ምክንያቱ የታችኛው ፍርድ ቤት መዝገብ ከነሙሉ ማስረጃው ሊቀርብለት ስለፈለገ እንደሆነ ገልጿል።

የኢትዮጵያው ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በአቃቤ ህግ እና በኢንተርነት አምደኞች መካከል ባለው ጉዳይ ላይ ለመወሰን ለሶስተኛ ጊዜ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።

ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት /ፋይል ፎቶ/
ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት /ፋይል ፎቶ/

ምክንያቱ የታችኛው ፍርድ ቤት መዝገብ ከነሙሉ ማስረጃው ሊቀርብለት ስለፈለገ እንደሆነ ገልጿል።

ዘጋቢያችን መለስካቸው አመሃ ከአዲስ አበባ የላከው ዘገባ አለ፣ ሙሉ ዝርዝሩን ለማዳመጥ የድምጽ ፋይሉን ይጫኑ።

በአቃቤ ህግ እና በኢንተርነት አምደኞች መካከል ባለው ጉዳይ ላይ ለመወሰን ለሶስተኛ ጊዜ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:03 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG