በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአቃቤ ህግ እና በኢንተርነት አምደኞች መካከል ባለው ጉዳይ ላይ ለመወሰን ለሶስተኛ ጊዜ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ


በአቃቤ ህግ እና በኢንተርነት አምደኞች መካከል ባለው ጉዳይ ላይ ለመወሰን ለሶስተኛ ጊዜ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:03 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኢትዮጵያው ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በአቃቤ ህግ እና በኢንተርነት አምደኞች መካከል ባለው ጉዳይ ላይ ለመወሰን ለሶስተኛ ጊዜ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። ምክንያቱ የታችኛው ፍርድ ቤት መዝገብ ከነሙሉ ማስረጃው ሊቀርብለት ስለፈለገ እንደሆነ ገልጿል።

XS
SM
MD
LG