በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በበደሌና በቢሾፍቱ ተማሪዎች እየታሠሩ መኾኑን ተማሪዎች ገለጹ


በበደሌና በቢሾፍቱ ተማሪዎች እየታሠሩ መኾኑን ተማሪዎች ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:51 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ከተጀመረ አምስተኛ ወሩን ሊደፍን ጥቂት ቀናት የቀረው የኦሮሚያ ክልል ከተሞች ተቃውሞ በአንዳንድ ከተሞች በሚገኙ ትምሕርት ቤቶች ከትናንት በስቲያ፣ ትናንትና ዛሬ በቢሾፍቱ ከተማና ደባዩ በተባለ አንደኛ ደረጃ ትምሕርት ቤት እንዲሁም በበደሌ ከተማና ለሊሳ ሃሮ ቶሬ በተባለች የገጠር ቀበሌ ተማሪዎች እንደታሠሩና በአስለቃሽ ጭስ ምክንያት፤ ሆስፒታል እንደገቡ ነዋሪዎችና ተማሪዎች ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG