በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለመላ አፍሪካውያን ዜጎች የሚያገለግል ፓስፖርት ለማውጣት እቅድ ተያዘ


ለመላ አፍሪካውያን ዜጎች የሚያገለግል ፓስፖርት ለማውጣት እቅድ ተያዘ
ለመላ አፍሪካውያን ዜጎች የሚያገለግል ፓስፖርት ለማውጣት እቅድ ተያዘ

የአፍሪካ ህብረት ፓን አፍሪካኒዝም የሚለውን አላማ ለማሳካት ከነደፋቸው እቅዶች አንዱ የሆነውን ለመላ አፍሪካውያን ዜጎች የሚያገለግል ፓስፖርት ለማውጣት ማቀዱን አስታውቋል።

ትላንት እሁድ በተጀመረው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ላይ ይፋ በማድረግ ለአፍሪካ ህብረት አባል ሃገሮች መሪዎች፣ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮችና ለሌሎች ከፍተኛ ባለስልጣናት ይሰጣል። ዶ/ር አየለ በከሬ በመቐለ ዩኒቨርስቲ የታሪክና የባህል ጥናቶች ክፍል ተባባሪ ፕሮፌሰር ናቸው። ዩናይትድ ስቴትስ በሚገኘው ኮርኔል ዩኒቨርስቲም ለብዙ አመታት የአፍሪካ ጥናቶች ክፍል አስተማሪ ነበሩ። ስለ እቅዱና አላማው ያብራሩልናል ያነጋገረቻቸው የአፍሪካ ነክ ርዕሶች አዘጋጅና አቅራቢ አዳነች ፍሰሃየ ናት። ከበታች ያለውን የድምፅ ምልክት በመጫን ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ።

ለመላ አፍሪካውያን ዜጎች የሚያገለግል ፓስፖርት ለማውጣት እቅድ ተያዘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:42 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG