በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግና ሃያ አንዱ ሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ድርድርና ክርክር


ethiopia map
ethiopia map

ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግና ሃያ አንዱ ሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ሊያካሂዱት ባቀዱት ድርድር እና ክርክር ዓላማ ላይ ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል፡፡

ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግና ሃያ አንዱ ሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ሊያካሂዱት ባቀዱት ድርድር እና ክርክር ዓላማ ላይ ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል፡፡ ባልተቋጩ ሌሎች ነጥቦች ላይ ለመወያየትም ለመጭው የካቲት 30 ቀጠሮ ይዘዋል፡፡

ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግና ሃያ አንድ ሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ለድርድር የሚያደርጉትን ዝግጅት ቀጥለዋል፡፡ የፖለቲካ ፓርቲዎች የክርክርና የድርድር የአሠራር ረቂቅ ደንብ በሚባለው ሰነድ የሰፈሩትን ነጥቦች እየተመለከቱ ነው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግና ሃያ አንዱ ሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ድርድርና ክርክር
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:18 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG