No media source currently available
ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግና ሃያ አንዱ ሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ሊያካሂዱት ባቀዱት ድርድር እና ክርክር ዓላማ ላይ ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል፡፡