በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የሃያ ሁለቱ ፓርቲዎች ድርድር ለውጥ አያመጣም" - አራት የክልል ፓርቲዎች


የኢትዮጵያ ካርታ
የኢትዮጵያ ካርታ

በርካታ ፓርቲዎች ባሉበት ሃያ አንዱ ብቻ ከኢሕአዴግ ጋር መደራደራቸው መፍትሄ አያመጣም ሲሉ በኦሮምያ የሚንቀሳቀሱ የክልል ፓርቲዎች አስታወቁ፡፡

በርካታ ፓርቲዎች ባሉበት ሃያ አንዱ ብቻ ከኢሕአዴግ ጋር መደራደራቸው መፍትሄ አያመጣም ሲሉ በኦሮምያ የሚንቀሳቀሱ የክልል ፓርቲዎች አስታወቁ፡፡ እናም ሃያ አንዱ ሃገር አቀር ፓርቲዎችና ገዥው ኢሕአዴግ ሁሉን አቀፍ ድርድሩን ክፍት እንዲያደርጉ ጠሪ አቅርበዋል፡፡

ሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ብቻ ለድርድር መጋበዛቸው ለኢትዮጵያ ችግር መፍትሄ እንደማይሆን ነው አራት የክልል ፓርቲዎች ሰሞኑን ባወጡት ማግለጫ ያስታወቁት፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

"የሃያ ሁለቱ ፓርቲዎች ድርድር ለውጥ አያመጣም" - አራት የክልል ፓርቲዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:39 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG