አሜሪካ ለኢትዮጵያ 97 ሚሊየን ዶላር ሰጠች

  • እስክንድር ፍሬው

ጌል ስሚዝ፤ የዩኤስኤአይዲ አስተዳዳሪ (ፋይል ፎቶ - አሶሽየትድ ፕረስ/AP)

ኢትዮጵያ ለገጠማት የምግብ እጥረት ማሟያ የሚውል የዘጠና ሰባት ሚሊየን ዶላር ተጨማሪ እርዳታ እንደምትሰጥ ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች።

የዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅት

ኢትዮጵያ ለገጠማት የምግብ እጥረት ማሟያ የሚውል የዘጠና ሰባት ሚሊየን ዶላር ተጨማሪ እርዳታ እንደምትሰጥ ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች።

የሃገራቸውን አዲስ እርዳታ ያስታወቁት የዓለምአቀፍ ልማት ኤጀንሲዋ አስተዳዳሪ ጌል ስሚዝ ናዠው።

ጌል ስሚዝ የዩናይትድ ስቴትስን የልዑካን ቡድን መርተው ዛሬ - ዕሁድ፤ ጥር 22/2008 ዓ.ም በተጠናቀቀው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ተገኝተዋል።

የዩኤስኤአይዲዋ ኃላፊ አዲስ አበባ ላይ የተሰበሰቡ ሲሆን በስብሰባው ላይ ተጨማሪውን እርዳታ ካስታወቁ በኋላ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

አሜሪካ ለኢትዮጵያ 97 ሚሊየን ዶላር ሰጠች