የዶ/ር መረራ ጉዲና ጉዳይ ለሦስተኛ ጊዜ ተቀጠረ

  • መለስካቸው አምሃ

"Visions in Motion," artwork made of 30,000 ribbons with written wishes and messages, is installed at Brandenburg Gate in Berlin, Germany.

ፖሊስ ለሦስተኛ ጊዜ በዶ/ር መረራ ጉዲና ጉዳይ ላይ የ28 ቀናት የምርምራ ጊዜ ተሰጠው፡፡ ጠበቆቻቸው የዋስ መብታቸው እንዲከበር ያቀረቡትም ማመልከቻም ፍርድ ቤቱ ውድቅ አድርጎ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

የኦሮሞ ፌዴራሊስት ሊቀመንበር እና የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲ አንድነት መድረክ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና ከቀትር በኋላ የመጀመሪያ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ለሦስተኛ ጊዜ ቀርበዋል፡፡ እንደተለመደው ከጠበቆቻቸው መካከል ወደ ችሎቱ የገባ ሰው አልነበርም፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

የዶ/ር መረራ ጉዲና ጉዳይ ለሦስተኛ ጊዜ ተቀጠረ