አዲስ አበባ —
“ዶ/ር መረራ ሠላማዊ ታጋይ መሆናቸውን እናውቃለን” ያሉት እነዚህ የፖለቲካ ሠዎች መንግሥት መፍትኄ እንዲሰጥ ጥሪ አቅርበዋል።
“የዶ/ር መረራ መታሰር በሠላማዊ ትግሉ ላይ ተፅዕኖ ያሳድራል” ብለዋል ለቪኦኤ ቃላቸውን የሠጡት እነዚሁ የፖለቲካ ሠዎች፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
-
እስክንድር ፍሬው