በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ግጭት በመንዲ


“በኦሮሚያ አድማ በታኝ ፖሊስና በፌድራል ሠራዊት ተደበደብን። የሃይል እርምጃውን ለመውሰድ ቀድሞውኑ ተዘጋጅተው ነበር።” የመንዲ ከተማ ነዋሪ። “መዝሙር በመዘመራቸው የተወሰደ እርምጃ የለም።” የመንዲ ከተማ ከንቲባ አቶ ሳሙኤል ሰንበታ።

በምዕርራብ ወለጋ ዞን መነሲቡ ወረዳ መንዲ ከተማ ካለፈው አርብ እስከ እሁድ የተካሄደውን የመንፈሳዊ ጉባኤ ሥነ ሥርዓት ተከትሎ መዝሙር በመዘመር ላይ የነበሩ የጉባኤው ተሳታፊዎች ወደየመኖሪያ ቀዬዎቻችን በመመለስ ላይ ሳለን በኦሮሚያ አድማ በታኝ ፖሊስና በፌድራል ሠራዊት ተደበደብን ይላሉ።

የከተማው አስተዳዳሪና የፖሊስ ኃላፊ ግን ውንጀላውን ያስተባብላሉ።

ግጭት በመንዲ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:49 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG