No media source currently available
“በኦሮሚያ አድማ በታኝ ፖሊስና በፌድራል ሠራዊት ተደበደብን። የሃይል እርምጃውን ለመውሰድ ቀድሞውኑ ተዘጋጅተው ነበር።” የመንዲ ከተማ ነዋሪ። “መዝሙር በመዘመራቸው የተወሰደ እርምጃ የለም።” የመንዲ ከተማ ከንቲባ አቶ ሳሙኤል ሰንበታ።