በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮሚያ ግድያ መቀጠሉን ነዋሪዎች ገለጹ


በኦሮሚያ ግድያ መቀጠሉን ነዋሪዎች ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:56 0:00

በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ እና ምዕራብ ወለጋ ውስጥ በመንግስት ታጣቂዎች የሚፈፀም ግድያ መቀጠሉን እንዲሁም በአጄ ከተማ በነዋሪዎችና በታጣቂዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት ከሕዝቡም ከታጣቂዎችም ሕይወት መጥፋቱን ነዋሪዎች ገለጹ።

XS
SM
MD
LG