በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ ሆራ ፈጂሳ መገደላቸውን ባለቤታቸውም ከአራስ ልጇ ጋር በእስር እንደምትገኝ ነዋሪዎች ገለጹ


አቶ ሆራ ፈጂሳ የተባሉ ግለስብ መገደላቸውን ባለቤታቸውም ከአራስ ልጇ ጋር በእስር ቤት እንደምትገኝ ነዋሪዎች ገለጹ።

በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ሸዋ ዞን በባቱ ከተማ ነዋሪ የሆኑት አቶ ሆራ ፈጂሳ ከሁለት ቀናት በፊት ቤታቸው ውስጥ በመንግሥት ታጣቂዎች መገደላቸውን የከተማው ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ።

የከተማው ፖሊስ ወንጀል መርማሪ አንዱ በሕመም ምክኒያት በቦታው እንደሌሉ ሲናገሩ አንደኛው ደግሞ በአካል ተገኝተን እንድንጠይቅ መክረውናል።

ዝርዝር ዘገባው ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

አቶ ሆራ ፈጂሳ መገደላቸውን ባለቤታቸውም ከአራስ ልጇ ጋር በእስር እንደምትገኝ ነዋሪዎች ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:05 0:00


XS
SM
MD
LG