ዋሽንግተን ዲሲ —
በዩናይትድ ስቴትስ ለፕሬዘዳንትነት በእጩነት የቀረቡት የሪፑብሊካን ፓርቲው ተወዳዳሪዎች፥ በኒው ሃምፕሸር ለሚካሄደው የመጀመሪያው ትልቁ የብሄራዊ ዘመቻው አካል ለሆነው ክርክር እራሣቸውን እያዘጋጁ ናቸው።
ማይክል ብራውን ከዚሁ ከዋሺንግተን ዲሲ ያጠናቀረው አጭር ዘገባ አለ። ሰሎሞን ክፍሌ አቅርቦታል ከድምጽ ፋይሉ ያዳምጡ።