በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዉሮፓና አፍሪቃ አሸባሪነትን በጋራ መዋጋት እንዳለባቸዉ ተነገረ


​​ዛሬ አዲስ አበባ ዉስጥ በተከፈት የሚዩኒክ የጸጥታ ጉባኤ ላይ አውሮፓውያን ከአፍሪካ ጋር ያላቸውን ግንኙነት ከመሰረቱ መለወጥ እንዳለባቸውም ተጠቁሟል።

የአውሮፓ ሃገሮች በግልም ሆነ በጋራ ከአፍሪካ ሃገሮች ጋር በመሆን የአሸባሪነትን አደጋ ለመዋጋት በቂ ስራ እንዳልሰሩ ተነገረ።

ዛሬ አዲስ አበባ ዉስጥ በተከፈት የሚዩኒክ የጸጥታ ጉባኤ ላይ አውሮፓውያን ከአፍሪካ ጋር ያላቸውን ግንኙነት ከመሰረቱ መለወጥ እንዳለባቸውም ተጠቁሟል።

የአሸባሪነትን ስጋትና አደጋ ሁለቱም ወገኖች በአንድነት ሊገመግሙና ሊረዱት እንደሚገባም ተገልፆአል።

የድምጽ ፋይሉን በመጫን ዝርዝሩን ከመለስካቸው አመሃ ዘገባ ያድምጡ።

አዉሮፓና አፍሪቃ አሸባሪነትን በጋራ መዋጋት እንዳለባቸዉ ተነገረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:21 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG