በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦሮሞ ፌድራሊስት ኮንግሬስ አመራር አባሎች ወደ ጽ/ቤት መግባት ተከለከሉ


መረራ ጉዲና በኦሮምያ ክልል ለተቃውሞ ሰልፍ የወጡ የመድረክ ተሳታፊዎች ንግግር በሚያደርጉበት ጊዜ የተነሳ ፎቶ እአአ 2010 [ፋይል ፎቶ ሮይተርስ]
መረራ ጉዲና በኦሮምያ ክልል ለተቃውሞ ሰልፍ የወጡ የመድረክ ተሳታፊዎች ንግግር በሚያደርጉበት ጊዜ የተነሳ ፎቶ እአአ 2010 [ፋይል ፎቶ ሮይተርስ]

“የአመራር አባሎቼ ትላንት በመንግስት ኃይሎች ያለ አንዳች ማብራሪያ ወደ ጽ/ቤታቸው ከመግባት ታገዱብኝ፤ ዛሬ ግን መግባት ችለዋል።” የኦሮሞ ፌድራላዊ ኮንግሬስ።

የደንብ ልብስ ያልለበሱ፥ “የመንግስት የደሕንነት ሠራተኞች” ያላቸውየአመራር አባሎቹን ወደ ጽ/ቤታቸው ከመግባት አገዱብኝ፤ ሲል የኦሮሞፌድራሊስት ኮንግሬስ አመራር በትላንትናው ዕለት ተዘግቧል።

እርምጃውን የወሰዱት ወገኖች፤ ማንነታቸውንም ሆነ የእገዳውን ምክኒያትለመግለጽ ያለመፍቀዳቸውን ጨምረው የተናገሩት የኦፌኮ ሊቀ መንበር ዶ/ርመረራ ጉዲና ናቸው። ዛሬ ግን ሁኔታው ተለውጧል፤ ነው ያሉት።

የኦሮሞ ፌድራሊስት ኮንግሬስ አመራር አባሎች ወደ ጽ/ቤት መግባት ተከለከሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:24 0:00

XS
SM
MD
LG