No media source currently available
“የአመራር አባሎቼ ትላንት በመንግስት ኃይሎች ያለ አንዳች ማብራሪያ ወደ ጽ/ቤታቸው ከመግባት ታገዱብኝ፤ ዛሬ ግን መግባት ችለዋል።” የኦሮሞ ፌድራላዊ ኮንግሬስ።