በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ኢሕአዴግ በአባሎቻችንና በደጋፊዎቻችን ላይ የበቀል ርምጃ እየወሰደብን ነው” መድረክ


Ethiopia Election Campaign- Merera Gudina 3
Ethiopia Election Campaign- Merera Gudina 3

ኢሕአዴግ በአባሎቹ፤ በየጋፊዎቹና የፓርቲው ደጋፊ ናቸው ተብለው በሚታሰቡ የኅብረተሰብ ክፍሎች ላይ የበቀል እርምጃ እያደረሰ መሆኑን በመግለፅ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ መድረክ ክሥ አሰማ፡፡

ኢሕአዴግ በአባሎቹ፤ በየጋፊዎቹና የፓርቲው ደጋፊ ናቸው ተብለው በሚታሰቡ የኅብረተሰብ ክፍሎች ላይ የበቀል እርምጃ እያደረሰ መሆኑን በመግለፅ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ መድረክ ክሥ አሰማ፡፡

በደቡብ ኢትዮጵያ፣ በኦሮሚያ፣ በትግራይ እንዲሁም በአዲስ አበባ ሰዎች እየታሠሩ፣ አርሶ አደሮች ከየመኖሪያቸውና ከየእርሻዎቻቸው እየተፈናቀሉ ናቸውም ብሏል፤ መድረክ አክሎ፡፡

ጽዮን ግርማ የመድረክ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲናንና የሥራ አስፈፃሚ አባሉን አቶ ገብሩ አሥራትን አነጋግራ የሚከተለውን ዘግባለች፡፡

“ኢሕአዴግ በአባሎቻችንና በደጋፊዎቻችን ላይ የበቀል ርምጃ እየወሰደብን ነው” መድረክ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:29 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG