በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮሚያ አድማው አሦስተኛ ቀን ቀጥሏል


አምቦ ከተማ
አምቦ ከተማ

በአዲስ አበባ የሚገኙ ነጋዴዎች ቅሬታቸውን አቅርበው ምላሽ እየጠበቁ እንደሆነ ገልፀውልናል።

በኢትዮጵያ በሚገኙ ቁርጥ ግብር ከፋይ ነጋዴዎች ላይ የተደረገው አዲስ የቀን ገቢ ግምት ያስነሳው የተቃውሞ ሥራ ማቆም አድማ ቀጥሏል። በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ ነጋዴዎች ተቃውሟቸውን ለመግለፅ ያደረጉት ሥራ የማቆም ዐድማ ዛሬ ሦስተኛ ቀኑን አስቆጥሯል።

አዲስ አበባ ኮልፌ ቀራንዮ የሚገኙ ነጋዴዎች ቅሬታቸውን በጹሑፍ አቅርበው ምላሽ እየጠበቁ እንደሆነ ገልፀውልናል።

የመንግሥት ባለሥልጣናቱ ግብር መክፈል ግዴታ መሆኑን ገልፀው ቅሬታ ያለው አካል ቅሬታውን አግባብ ባለው መልኩ ያቅርብ ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

በኦሮሚያ አድማው አሦስተኛ ቀን ቀጥሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:40 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG