በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አድማው ለሁለተኛ ቀን ቀጥሏል


የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የኮሙዩንኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የኮሙዩንኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ

"ሰላማዊ እስከሆነ ድረስ ያላቸውን ቅሬታ በዚህ አግባብ ቢገልጹ ምንም ክፋት የለውም"የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የኮሙዩንኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ ።

አድማው ለሁለተኛ ቀን ቀጥሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:17 0:00

በኦሮሚያ ክልል የቀን ገቢ ግምት መጨመር ጋር በተያያዘ የተነሳው ሥራ የማቆም አድማ ተቃውሞ ለሁለተኛ ቀን መቀጠሉን ነዋሪዎች ይናገራሉ። በትናንትናው ዕለት በአምቦና በወሊሶ ከተማ ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች፤ አድማው በዛሬው ዕለትም መቀጠሉን ይናገራሉ። በወሊሶና በአምቦ ከተማ ዛሬም የንግድ ቤቶች ተዘግተው ትራንስፖርትም ተቋርጦ መዋሉን ተናግረዋል።

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የኮሙዩንኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ አምቦ፣ወሊሶ፣ ጊንጪና ደንቢ ዶሎ አካባቢ አድማ መኖሩን አረጋግጠው ሌሎች አካባቢዎች ግን በሰላማዊ መንገድ ሂደቱ እየተከናወነ ነው ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG