ዋሽንግተን ዲሲ —
የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮችን ጨምሮ ጉዳዩ በቀጥታ ይመለከታቸዋል ያልነውን የገቢ ግብር ሰብሳቢ መሥሪያ ቤቶች ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።
በአዲስ አበባ ከተማ በዝቅተኛ ግብር ከፋዮች ላይ የተጣለው አዲሱ የቀን ገቢ ግብር ትመና “ከገቢያችን ጋር በፍጹም የማይገናኝና ከሥራ ውጭ የሚያደርገን ነው” ሲሉ ያነጋገርናቸው ነጋዴዎች አማረሩ።“ምሬታችንንም የሚሰማን አጥተናል” ብለዋል።
የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮችን ጨምሮ ጉዳዩ በቀጥታ ይመለከታቸዋል ያልነውን የገቢ ግብር ሰብሳቢ መሥሪያ ቤቶች ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ