በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአዲስ አበባ ነጋዴዎች ምሬት


የምንሰማው ሳይሆን የሚሰማን ነው የምንፈልገው"- ነጋዴዎች

የአዲስ አበባ ነጋዴዎች ምሬት
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:45 0:00

ባለፈው ሳምንት ቀዳሚ ርእስ ሆኖ የሰነበተው በአዲስ አበባ ከተማ ነጋዴዎች ላይ የተደረገው አዲሱ አማካኝ የቀን ገቢ ትመና አሁንም ነጋዴዎችንና የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣንን አላግባባም። ገቢዎች የገቢ ግምት ትመናው የቀን ገቢን እንጂ ተከፋይ ግብርን አያሳይም ሲል የነጋዴው ማኅበረሰብ አባላት በበኩላቸው ግምቱ ወደፊት ሊመጣ የሚችለውን ከፍተኛ የገቢ ግብር ማሳያ በመኾኑ ሊቀበሉት እንደማይችሉ ይናገራሉ።

በኢትዮጵያ ገቢዎች እና ጉሙሩክ ባለሥልጣን የአዲስ አበባ የታክስ ፕሮግራም እና ልማት ሥራዎች ዘፍር ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ነጻነት አበራ በበኩላቸው የቀን ገቢ ግምቱ የተሠራው በጥናት ላይ ተመሥርቶ እንደሆነ ገልፀው ሁኔታውን ለመረዳትም መደማመጥ እንደሚያስፈልግ ጠይቀዋል።

የአዲስ አበባ ነጋዴዎች ምሬት
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:45 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG