በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ሶማሌ ለተከሰተው ድርቅ የውሃ አቅርቦት ዋናው መሆኑ ተገለፀ


በኢትዮጵያ ሶማሌ ለተከሰተው ድርቅ ምላሽ ከመስጠት አንፃር የውሃ አቅርቦት ዋናው ጉዳይ መሆኑን የክልሉና የአሜሪካ ኢምባሲ ባለሥልጣናት ተናግረዋል፡፡

በኢትዮጵያ ሶማሌ ለተከሰተው ድርቅ ምላሽ ከመስጠት አንፃር የውሃ አቅርቦት ዋናው ጉዳይ መሆኑን የክልሉና የአሜሪካ ኢምባሲ ባለሥልጣናት ተናግረዋል፡፡

ይሔም ሆኖ ክልሉ ከውሃ አቅርቦት አንፃር የዛሬ አስራ አምስትና ሃያ ዓመት ከነበረው በተሻለ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ ጉብኝቱ በአንድ በኩል የድርቁን አስከፊነት በሌላ በኩል ደግሞ ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴዎችን የተመለከቱበት እንደሆነ በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኢምባሲ ጉዳይ ፈፃሚ አስረድተዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በኢትዮጵያ ሶማሌ ለተከሰተው ድርቅ የውሃ አቅርቦት ዋናው መሆኑ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:43 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG