አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
ሶማልያ ውስጥ የኮሌራ ወረርሽኝ እየተስፋፋ መሆኑ ተነገረ
ሶማልያ ከተጋረጠባት ረሀብ ለማገገም እየተውተረተረች ባለችበት በአሁኑ ወቅት፣ የዚህ ወረርሽኝ መከሰት ድርቁን ሊያባብሰው እንደሚችል ተገምቷል።
ሙሃሙድ ዮሱፍ እንደዘገበው፣ በአንዳንድ አካባቢዎች ያለው ያልተረጋጋ የፀጥታ ሁናቴ መተላለፊያ እንዳሳጣቸው በመግለፅ ባለሥልጣናት እያማረሩ ናቸው።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
No media source currently available
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ