በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሶማሌላንድ ርሃብ በርትቷል

በምሥራቅ አፍሪካ የተከሰተው ድርቅ ብዙ ቁጥር ያላቸው ሰዎች በገደለባት ሶማሌላንድ መንግሥቱ የልማት ሥራዎችን አቁሞ የገንዘብና አስተዳድራዊ ትኩረቱን ህይወት በማዳን ሥራ ላይ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡

በምሥራቅ አፍሪካ የተከሰተው ድርቅ ብዙ ቁጥር ያላቸው ሰዎች በገደለባት ሶማሌላንድ መንግሥቱ የልማት ሥራዎችን አቁሞ የገንዘብና አስተዳድራዊ ትኩረቱን ህይወት በማዳን ሥራ ላይ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡

ምክትል ፕሬዚዳንቱ ለቪኦኤ ሶማሊኛ ዝግጅት ክፍል እንደገለፁት ሁኔታው አፋጣኝ ምላሽ ካላገኘ ወደለየለት ቸነፈርና እልቂት ያመራል ብለዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በሶማሌላንድ ርሃብ በርትቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:07 0:00

  • 16x9 Image

    ሔኖክ ሰማእግዜር

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG