ዋሽንግተን ዲሲ —
የአዲስ አበባ እና የፊንፊኔ ልዩ ዞን የተቀናጀ የጋራ ማስተር ፕላን ተግባራዊ ይደረጋል መባሉ ያስከተለው ተቃውሞን ተከትሎ የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት - ኦሕዴድ ዕቅዱን መሠረዙ ይታወቃል፡፡በርካታ አድማጮች በዕቅዱና ዕቅዱን ተከትሎ በተነሣው ተቃውሞ ዙሪያ ጥያቄዎች ልከውልናል፡፡የጥያቄዎ መልስ ዝግጅታችን ሁለት ምሑራን ጋብዟል፡፡
የኢትዮጵያ መንግሥት ልማታዊ ፖሊሲ ደጋፊ እንዲባሉ የጠየቁት አቶ ኤልያስ ግደይና በማስተር ፕላኑና በፌደራሊዝም ላይ በርካታ ጥናቶችን ያስነበቡ ዶ/ር ፀጋዬ አራርሣ ለአድማጮቻችን ጥያቄ መልስ ይሰጣሉ፡፡
አዘጋጅና አቅራቢዋ ትዝታ በላቸው ነች፡፡
ሙሉውን ክፍል ከተያያዘው ድምጽ ያድምጡ፡፡