በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለጥያቄዎ መልስ፡ ዶ/ር ጸጋዬ ረጋሳ አራርሳ እና አቶ ኤልያስ ግደይ


ለጥያቄዎ መልስ፡ ዶ/ር ጸጋዬ ረጋሳ አራርሳ እና አቶ ኤልያስ ግደይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:50:21 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የአዲስ አበባ እና የፊንፊኔ ልዩ ዞን የተቀናጀ የጋራ ማስተር ፕላን ተግባራዊ ይደረጋል መባሉ ያስከተለው ተቃውሞን ተከትሎ የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት - ኦሕዴድ ዕቅዱን መሠረዙ ይታወቃል፡፡በርካታ አድማጮች በዕቅዱና ዕቅዱን ተከትሎ በተነሣው ተቃውሞ ዙሪያ ጥያቄዎች ልከውልናል፡፡የጥያቄዎ መልስ ዝግጅታችን ሁለት ምሑራን ጋብዟል፡፡

XS
SM
MD
LG