ዋሽንግተን ዲሲ —
በሌላ በኩል ከሁለት ሳምንታት በፊት ከክልሉ ተፈናቅለው ነቀምት ከተማ የሚገኙት ተፈናቃዮች፤ “ለሕይወታችንም ሆነ ለንብረታችን ዋስትና የሚሰጠን አካል ባለመኖሩ የከተማው ሕዝብ በሚያደርግልን ድጋፍ በመጠለያ ውስጥ እንገኛለን” ብለዋል።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)