በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቤንሻንጉል ወጣቶች ሕገ ወጥ ወታደራዊ ስልጠና እና የተፈናቃዮች ጉዳይ


ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል
ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል

በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ውስጥ የስልጠና ቤት ገንብተው ሕገ ወጥ ወታደራዊ ስልጠና ሲወስዱ የነበሩት ወጣቶች “ከተማ ውስጥ ከተፈጠረው ግጭት ጋር ግንኙነት የላቸውም” ሲል የክልሉ መንግሥት አስታወቀ።

በሌላ በኩል ከሁለት ሳምንታት በፊት ከክልሉ ተፈናቅለው ነቀምት ከተማ የሚገኙት ተፈናቃዮች፤ “ለሕይወታችንም ሆነ ለንብረታችን ዋስትና የሚሰጠን አካል ባለመኖሩ የከተማው ሕዝብ በሚያደርግልን ድጋፍ በመጠለያ ውስጥ እንገኛለን” ብለዋል።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

የቤንሻንጉል ወጣቶች ሕገ ወጥ ወታደራዊ ስልጠና እና ተፈናቃዮች ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:38 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG