No media source currently available
በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ውስጥ የስልጠና ቤት ገንብተው ሕገ ወጥ ወታደራዊ ስልጠና ሲወስዱ የነበሩት ወጣቶች “ከተማ ውስጥ ከተፈጠረው ግጭት ጋር ግንኙነት የላቸውም” ሲል የክልሉ መንግሥት አስታወቀ።