በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአገር ውስጥ ተፈናቃዮች ጉዳይ


Benishangul-gumuz region
Benishangul-gumuz region

በኢትዮጵያ የሚገኙ የአገር ውስጥ ተፈናቃዮችን የመመለስ ሥራ እየተሠራ መሆኑን የብሔራዊ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።

የብሔራዊ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን በግጭት ምክኒያት የተፈናቀሉ ሰዎችን ሙሉ ለሙሉ ወደ ቀያቸው የመመለስ ሥራ እየተሰራ መሆኑን ገለፀ። አብዛኞቹም ወደ ቀያቸው መመለሳቸውን አስታውቋል።

በተፈጥሮ አደጋ ድርቅ ምክኒያት የሚረዱ ዜጎችም 7.8 ሚሊዮን እንደሆኑ ጥቆማ ሰጥቷል። የቤንሻንጉል ተፈናቃዮችን ለመርዳት መንቀሳቀሱንም አስታውቋል።

(ጽዮን ግርማ የኮሚሽንኑን የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴን አነጋግራ ያሰናዳችውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ)

የአገር ውስጥ ተፈናቃዮች ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:11 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG