በሱዳን የጦር ሰራዊቱ ዋና አዛዥ ሌተና ጄኔራል አብደልፋታህ አል ቡርሃን ሀገሪቱን ላለፉት ሁለት ዐመታት ሲያስተዳድር የቆየውን የሲቪል እና ወታደራዊ የጋራ ምክር ቤት አፍርሰው አስቸኳይ ጊዜ አውጀዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ እና ሌሎችም የፖለቲካ መሪዎች እና ሚኒስትሮች ታስረዋል በጉዳዩ ዙሪያ ላይ ከዐለም አቀፉ ማህበረሰብ የተሰጡ አስተያየቶችን ያካተተ ዘገባ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 30, 2023
በዐማራ ክልል የሚገኙ ተፈናቃዮች በሀገራዊ ምክክር ሒደቱ መሳተፍ እንዲችሉ ጠየቁ
-
ኖቬምበር 30, 2023
አወዛጋቢ እና ስመጥር የአሜሪካ የፖለቲካ መሪ ህይወት እና ትተውት ያለፉት ቅርስ
-
ኖቬምበር 30, 2023
ባይደን በኮሎራዶ ስለ ባይዶኖሚክስ ተናገሩ
-
ኖቬምበር 30, 2023
በሺርካ ወረዳ ሃይማኖት የለየ በተባለ ጥቃት 36 ምእመናን ሲገደሉ ቀሪዎቹ እንደሸሹ ተገለጸ
-
ኖቬምበር 30, 2023
እንባ ጠባቂ ተቋም በግሉ ዘርፍ አስተዳደራዊ በደሎች ላይ “ምርመራ ልጀምር ነው” አለ
-
ኖቬምበር 30, 2023
የርዳታ ውስንነት እና የመንገዶች ብልሽት የጎርፍ ተጎጂዎችን ተደራሽነት አዳጋች ማድረጉ ተገለጸ