በሱዳን የጦር ሰራዊቱ ዋና አዛዥ ሌተና ጄኔራል አብደልፋታህ አል ቡርሃን ሀገሪቱን ላለፉት ሁለት ዐመታት ሲያስተዳድር የቆየውን የሲቪል እና ወታደራዊ የጋራ ምክር ቤት አፍርሰው አስቸኳይ ጊዜ አውጀዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ እና ሌሎችም የፖለቲካ መሪዎች እና ሚኒስትሮች ታስረዋል በጉዳዩ ዙሪያ ላይ ከዐለም አቀፉ ማህበረሰብ የተሰጡ አስተያየቶችን ያካተተ ዘገባ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ለጦር ዘመቻቸውና ለሰላም ዕቅዳቸው ድጋፍ ፍለጋ እየጣሩ ነው
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
“በዓለም የሰላም ቀን” የሴቶች ወሳኝ ተሳትፎ ጎልቶ ወጥቷል
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በቅበት የሃይማኖት ግጭት ተጠርጣሪዎች በሕግ እንዲጠየቁ ኢሰመጉ አሳሰበ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
እያየለ ባለው የአል-ሻባብ ጥቃት ላይ የሶማሊያ ጎረቤቶች ትብብራቸውን እንዲያጠናክሩ ተጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በአዋሽ አርባ ታስረው የቆዩ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ አባላት እንደተፈቱ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
ያልተጨለፈውን የደምበል ሐይቅ ዕምቅ ሀብት ለማልማት እየተሠራ ነው