በሱዳን የጦር ሰራዊቱ ዋና አዛዥ ሌተና ጄኔራል አብደልፋታህ አል ቡርሃን ሀገሪቱን ላለፉት ሁለት ዐመታት ሲያስተዳድር የቆየውን የሲቪል እና ወታደራዊ የጋራ ምክር ቤት አፍርሰው አስቸኳይ ጊዜ አውጀዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ እና ሌሎችም የፖለቲካ መሪዎች እና ሚኒስትሮች ታስረዋል በጉዳዩ ዙሪያ ላይ ከዐለም አቀፉ ማህበረሰብ የተሰጡ አስተያየቶችን ያካተተ ዘገባ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
ወጣቶችና የአካባቢያቸው ሰላም
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
የወጣቶች የሰላምና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ጥያቄ
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
አዲስ አበባ ላይ የታየው የአውሮፓ ፊልም ፌስቲቫል
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
አካል ጉዳተኛ መኾኑ ለሌሎች መደገፊያ ከመሥራት አላገደውም
-
ፌብሩወሪ 10, 2025
ቀይ መስቀል ማኅበር የሰብአዊነት ትምሕርት ቤት አቋቋመ
-
ፌብሩወሪ 10, 2025
“ደራሮ” የምስጋና በዓል በጌዴኦ