በሱዳን የጦር ሰራዊቱ ዋና አዛዥ ሌተና ጄኔራል አብደልፋታህ አል ቡርሃን ሀገሪቱን ላለፉት ሁለት ዐመታት ሲያስተዳድር የቆየውን የሲቪል እና ወታደራዊ የጋራ ምክር ቤት አፍርሰው አስቸኳይ ጊዜ አውጀዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ እና ሌሎችም የፖለቲካ መሪዎች እና ሚኒስትሮች ታስረዋል በጉዳዩ ዙሪያ ላይ ከዐለም አቀፉ ማህበረሰብ የተሰጡ አስተያየቶችን ያካተተ ዘገባ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 23, 2024
አሜሪካ ለምን የሁለት ፓርቲ ሥርዓት ኖራት?
-
ኦክቶበር 23, 2024
“ተቀናቃኝ የምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻ ሸቀጣሸቀጥ ዳሶች የፖለቲካውን ውጥረት ለማርገብ እየሞከሩ ነው”
-
ኦክቶበር 22, 2024
የአይ ኤም ኤፍና ዓለም ባንክ ዓመታዊ ጉባኤ
-
ኦክቶበር 22, 2024
የአሜሪካ ምርጫ ወጪ
-
ኦክቶበር 21, 2024
የኤሌክቶራል ኮሌጅ ሂደት