በሱዳን የጦር ሰራዊቱ ዋና አዛዥ ሌተና ጄኔራል አብደልፋታህ አል ቡርሃን ሀገሪቱን ላለፉት ሁለት ዐመታት ሲያስተዳድር የቆየውን የሲቪል እና ወታደራዊ የጋራ ምክር ቤት አፍርሰው አስቸኳይ ጊዜ አውጀዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ እና ሌሎችም የፖለቲካ መሪዎች እና ሚኒስትሮች ታስረዋል በጉዳዩ ዙሪያ ላይ ከዐለም አቀፉ ማህበረሰብ የተሰጡ አስተያየቶችን ያካተተ ዘገባ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 06, 2022
ለበጎ አድራጎት የተሰባሰቡ የድሬደዋ ልጆችና ወዳጆች በዩናይትድ ስቴትስ
-
ጁላይ 06, 2022
በሶማሊያ በከባድ የተመጣጠነ ምግብ ዕጥረት ቢያንስ አምስት መቶ ህፃናት ሞቱ
-
ጁላይ 06, 2022
አሽከርካሪዎች በነዳጅ እጥረት መማረራቸውን ገለፁ
-
ጁላይ 06, 2022
የቡና ገለባን ወደ አማራጭ ኃይል የቀየረው የወጣቶች ፈጠራ