በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሱዳን መፈንቅለ መንግሥትና አስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ


የሱዳን መፈንቅለ መንግሥትና አስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:00 0:00

በሱዳን የጦር ሰራዊቱ ዋና አዛዥ ሌተና ጄኔራል አብደልፋታህ አል ቡርሃን ሀገሪቱን ላለፉት ሁለት ዐመታት ሲያስተዳድር የቆየውን የሲቪል እና ወታደራዊ የጋራ ምክር ቤት አፍርሰው አስቸኳይ ጊዜ አውጀዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ እና ሌሎችም የፖለቲካ መሪዎች እና ሚኒስትሮች ታስረዋል በጉዳዩ ዙሪያ ላይ ከዐለም አቀፉ ማህበረሰብ የተሰጡ አስተያየቶችን ያካተተ ዘገባ ነው።

XS
SM
MD
LG