በኮቪድ-19 ዙሪያ የጤና ኤክስቴንሽን ሰራተኞችን ለማብቃት በሰሜን አሜሪካ ያሉ ሃኪሞች ጥረት
በአሜሪካን አገር በተለያዩ ግዛቶች የሚኖሩ ሰባት የሕክምና ባለሙያዎች ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የኮቪድ19ን ስርጭት ለመከላከል እና ድጋፍ ለማድረግ በሚል YGT በሚል ስያሜ ስለ ኮቪድ19 ለሕክምና ባለሞያዎች እና በተለያዩ የገጠር ከተሞች ለሚገኙ የጤና ኤክስቴንሽን ሰራተኞች በቪዲዮ የሚቀርቡ ትምህርቶች(ዊብናር)አዘጋጅተዋል፡፡ የቡድኑ አባል እና በካሊፎርኒያ ሳንዋኪን ሆስፒታል የውስጥ ደዌ ስፔሻሊስት የሆኑት ዶ/ር ታፈረ ንጋት ስለቡድኑ ለአሜሪካ ድምጽ አስረድተዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 15, 2020
ክፍል ሁለት የአገር ደህንነት እና የኮቪድ 19 ጣምራ ፈተናዎች - በባለሞያዎች ዓይን
-
ዲሴምበር 15, 2020
ክፍል አንድ የአገር ደህንነት እና የኮቪድ 19 ጣምራ ፈተናዎች - በባለሞያዎች ዓይን
-
ዲሴምበር 10, 2020
ስለ ኮቪድ 19 ክትባት ፦ቆይታ ከዶ/ር ኤርሚያስ በላይ ጋር
-
ዲሴምበር 03, 2020
ብርቱካናማ ዓለም የ16ቱ ቀናት ዘመቻ በድረገጾች ላይ እየተካሄደ ይገኛል
-
ኖቬምበር 14, 2020
የዘምቢል መልስ ዘመቻ ኢትዮጵያን ከፕላስቲክ ማጽዳት