በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የ2021 የዓለም አቀፍ የፊጎ አዋርድ ተሸላሚ ዶ/ር መቅደስ ዳባ ማናቸው?


የ2021 የዓለም አቀፍ የፊጎ አዋርድ ተሸላሚ ዶ/ር መቅደስ ዳባ ማናቸው?
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:22 0:00

ረዳት ፕሮፌሰር ዶክተር መቅደስ ዳባ በቅዱስ ፓውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የማህጸን እና የጽንስ ህክምና ሃኪም እንዲሁም በኢትዮጵያ  የጽንስ እና የማሕጸን ሃኪሞች ማህበር ፕሬዘዳንት ናቸው፡፡ በቅርቡም ዓለም አቀፍ የጽንስ እና የማህጸን ፌደሬሽን በአለም ዙሪያ በዘርፉ በምርመር አስተዋጽኦ አድርገዋል በሚል የጎርጎሮሳዊያኑ 2021 ዓ.ም ከመረጣቸው ባለሞያዎች መሃከል አንዷ በመሆን የፊጎ አዋርድ/ሽልማት ወስደዋል፡፡

XS
SM
MD
LG