በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዲሱ የኮቪድ ዝርያ እና የዩናይትድ ስቴትስ ጥብቅ መመሪያ


አዲሱ የኮቪድ ዝርያ እና የዩናይትድ ስቴትስ ጥብቅ መመሪያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:21 0:00

ዩናይትድ ስቴትስ አዲሱ የኮሮና ቫይረስ ዝርያ ኦሚኮርን በሃገሪቱ መገኘቱ ካረጋገጠች ከ24 ሰዓት በኋላ ፕሬዘዳንት ጆ ባይደን ወደ ሃገሪቱ የሚገቡ ዓለም አቀፍ ተጓዦችን በተመለከተ ጥብቅ መመሪያዎችን ያወጡ ሲሆን በሃመላው ሃገሪቱ በመጓጓዣዎች ላይ የአፍ እና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል መመሪያዎችም ለተራዘመ ጊዜ እንዲቆዩ አድርገዋል፡፡ ፕሬዘዳንቱ በተጨማሪም 200 ሚሊየን የኮቪድ 19 ክትባቶች በቀጣይ ወር ለሌሎች ሃገራት እንደሚለገሱም ቃል ገብተዋል፡፡

XS
SM
MD
LG