በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪካ ሲዲሲ በአፍሪካ አራተኛው ዙር የኮቪድ ግርሻ አሳስቦኛል አለ


አፍሪካ ሲዲሲ በአፍሪካ አራተኛው ዙር የኮቪድ ግርሻ አሳስቦኛል አለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:44 0:00

የአፍሪካ በሽታዎች መከላከል እና መቆጣጠሪያ ተቋም አፍሪካ ሲዲሲ አመት በዓል እየደረሰ ባለበት በአሁኑ ሰዓት በአህጉሪቱ እየተመዘገበ ያለው አዲሱ የኮቪድ 19 ስርጭት አሳስቦኛል አለ፡፡ የማዕከሉ ዳይሬክተር ጆን ንኬንጋሶንግ የአፍሪካ ሃገራት ክትባትን ላይ አስገዳጅ ደንብ እንዲያወጡ እየገፋን እንገኛለን ብለዋል፡፡

XS
SM
MD
LG