በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ሠራዊቱ ወደ ካምፑ ይመለስ ነው ጥያቄው” ዶ/ር ጸጋዬ ረጋሳ አራርሳ (ክፍል አንድ)


“ሠራዊቱ ወደ ካምፑ ይመለስ ነው ጥያቄው” ዶ/ር ጸጋዬ ረጋሳ አራርሳ (ክፍል አንድ)
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:28 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ዶ/ር ጸጋዬ ረጋሳ አራርሳ ይባላሉ። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሕግ ትምሕርት ክፍል የቀድሞ መምሕር ነበሩ። በተባበሩት መንግሥታት የልማት ድርጅት የሰብዓዊ መብትና መልካም አስተዳደር ዴስክ ኃላፊ ኾነው ሠርተዋል።በማኅበራዊ ሚዲያ በተለይም ፌስቡክ ላይ በኦሮሚያ የተነሳውን ተቃውሞ በትኩረት እየተከታተሉ አስተያየታቸውን በማስፈር ይታወቃሉ፡፡ ጽዮን ግርማ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ አነጋግራቸዋለች፡፡

XS
SM
MD
LG