ከሕግ ባለሞያ አቶ ጸጋዬ ረጋሳ አራርሳ ጋር የተደረገ ቃል ምልልስ(ክፍል አንድ)
አቶ ጸጋዬ ረጋሳ አራርሳ ይባላሉ። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሕግ ትምሕርት ክፍል የቀድሞ መምሕር ነበሩ። በአውስትራሊያ ሜልበርን ከተማ፤ በሜልበርን የሕግ ትምሕርት ቤት “በሕገ-መንግሥት ሕግ” የዶክሬት ዲግሪያቸውን አጠናቀዋል።የሕግ አስተማሪና ተመራማሪም ናቸው። በአዲስ አበባና ዙሪያዋ የኦሮምያ ልዩ ዞን የተቀናጀ ማስተር ፕላን ተግባራዊ መደረግን ተከትሎ ከአንድ ዓመት ከስድስት ወር በኋላ በድጋሚ ስላገርሸው ተቃውሞ እና የመንግሥት ምላሽ፤ ከሕግ አኳያ ትንታኔ ሰጥተዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 25, 2025
ስጋት ላይ የወደቀው የእናቶች እና የሴቶች ጤና አገልግሎት አቅርቦት
-
ጃንዩወሪ 25, 2025
ትረምፕ ሩሲያ የዩክሬይኑን ጦርነት እንድታቆም ብርቱ ግፊት በማድረግ ላይ ናቸው
-
ጃንዩወሪ 24, 2025
በጎሮ ዶላ ወረዳ 11 ተማሪዎች እና አንድ መምህር መታሰራቸው ተገለፀ
-
ጃንዩወሪ 24, 2025
በትግራይ ክልል ዳግም ጦርነት እንዳይቀሰቀስ እንደሰጉ ነዋሪዎች ገለጹ
-
ጃንዩወሪ 24, 2025
በኢትዮጵያ በሦስት ወራት ውስጥ ከ200 በላይ ሲቪሎች ከፍርድ ውጪ መገደላቸውን ኢሰመኮ አስታወቀ