ቻይና ከኢትዮጵያ ጋራ ያላትን ግንኙነት በይበልጥ ማጥበቅና የሁለቱን ሀገራት ሁሉን አቀፍ ትብብር ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላት፣ የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንቱ፣ ትላንት ረቡዕ፣ በደቡብ አፍሪካ - ጆሐንስበርግ፣ የብሪክስ አባል ሀገራት መሪዎች ካደረጉት ጉባኤ ጎን፣ ከኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋራ፣ በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በሲሲቲቪ ተጠናቅሮ አሶሲየትድ ፕሬስ የተጋራውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የሚበዙት ወጣቶች ፥ ታዳጊዎች እና ህጻናትም አሉባቸው
በጸረ መንግሥት ተቃውሞ እየተናጠች ከምትገኘው ከሊቢያ ብዙ ሺህ የውጭ ሀገር ዜጎች በአውሮፕላን ፥ በመርከብም ይሁን በዕግር ብቻ ባገኙት መንገድ ዕግሬ አውጪኙን ተያይዘውታል
Yabsera Marcos took a chance when she picked an unusual topic for her thesis and wrote about the young women in Addis Ababa Fistula Hos