ቻይና ከኢትዮጵያ ጋራ ሁሉን አቀፍ ትብብርን ለማጠናከር እንደምትሻ ሺ ጂንፒንግ ገለጹ
- konjit taye
ቻይና ከኢትዮጵያ ጋራ ያላትን ግንኙነት በይበልጥ ማጥበቅና የሁለቱን ሀገራት ሁሉን አቀፍ ትብብር ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላት፣ የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንቱ፣ ትላንት ረቡዕ፣ በደቡብ አፍሪካ - ጆሐንስበርግ፣ የብሪክስ አባል ሀገራት መሪዎች ካደረጉት ጉባኤ ጎን፣ ከኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋራ፣ በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በሲሲቲቪ ተጠናቅሮ አሶሲየትድ ፕሬስ የተጋራውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
በሱስ የተጠቁ ወጣቶችን ለማዳን ተጠቃሽ ሚና ያላቸው ማገገሚያ ተቋማት
-
ጃንዩወሪ 13, 2025
ብርቱ ርብርብ ቢደረግም ሊገታ ያልቻለው የካሊፎርኒያው ሰደድ እሳት
-
ጃንዩወሪ 13, 2025
የአሜሪካ መራጮች ከመጪው የትራምፕ አመራር ዐዲስ ነገርን ይጠብቃሉ
-
ጃንዩወሪ 13, 2025
በትግራይ የጦርነት ተፈናቃዮች "የክልሉ አመራሮች ክደውናል" ሲሉ ከሰሱ
-
ጃንዩወሪ 13, 2025
መረጃን በማጣራት ሀሰተኛ መረጃን ለማጥፋት የሚጥረው ወጣት
-
ጃንዩወሪ 11, 2025
የወጣቶች የሱስ ተጋላጭነትና እያስከተለ ያለው የጤና ቀውስ