ቻይና ከኢትዮጵያ ጋራ ሁሉን አቀፍ ትብብርን ለማጠናከር እንደምትሻ ሺ ጂንፒንግ ገለጹ
- konjit taye
ቻይና ከኢትዮጵያ ጋራ ያላትን ግንኙነት በይበልጥ ማጥበቅና የሁለቱን ሀገራት ሁሉን አቀፍ ትብብር ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላት፣ የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንቱ፣ ትላንት ረቡዕ፣ በደቡብ አፍሪካ - ጆሐንስበርግ፣ የብሪክስ አባል ሀገራት መሪዎች ካደረጉት ጉባኤ ጎን፣ ከኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋራ፣ በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በሲሲቲቪ ተጠናቅሮ አሶሲየትድ ፕሬስ የተጋራውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 02, 2024
የዩኒቨርሲቲ ማደሪያ ክፍሉን ወደ እውቅ የኢትዮጵያ ቡና መዳረሻ የቀየረው ወጣት