የቡራዩ ነዋሪዎች ከአንድ ወር ለበለጠ ጊዜ የውሃ እጦት መከሰቱን ይገልጻሉ

  • መለስካቸው አምሃ

ፋይል ፎቶ - ድርቅ ባጠቃው የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል አንድ ሰው በሚታጠቡበት ወቅት የተነሳ እ.አ.አ. 2016

ከአንድ ወር ለበለጠ ጊዜ የውሃ እጦት መከሰቱን ገልጸው፤ በእግራቸው እስከ ሁለት ኪ.ሜ በመጓዝ ከምንጭ ውሃ እንደሚቀዱ የቡራዩ ነዋሪዎች ተናግረዋል።

ከዝናብ እጥረትና ሌሎች የቆዩ እክሎች ጋር በተያያዘ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የንጹህ ውሃ አቅርቦት እጥረት ተከስቷል።

ፋይል ፎቶ - ድርቅ ባጠቃው የኢዮጵያ ሶማሌ ክልል ሰዎች ውኃ ፍለጋ

መለስካቸው አምሃ ከአዲስ አበባ ወጣ ብላ ወደምትገኘው ቡራዩ አምርቶ ነዋሪዎችን አነጋግሯል። ከአንድ ወር ለበለጠ ጊዜ የውሃ እጦት መከሰቱን ገልጸው፤ በእግራቸው እስከ ሁለት ኪ.ሜ በመጓዝ ከምንጭ ውሃ እንደሚቀዱ የቡራዩ ነዋሪዎች ተናግረዋል።

Your browser doesn’t support HTML5

የቡራዩ ነዋሪዎችን ከአንድ ወር ለበለጠ ጊዜ የውሃ እጦት መከሰቱን የገልጻሉ