የኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጋምቤላ ክልል በተፈጸው ጥቃት የሁለት ቀናት ብሄራዊ የሐዘን ቀን አውጇል

  • እስክንድር ፍሬው

የኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እ.አ.አ.2015/ፋይል ፎቶ/

በጋምቤላ ክልል በተፈጸው ጥቃት ሕይወታቸውን ላጡ ንጹሃን ዜጎች ከነገ ረቡእ ጀምሮ የሁለት ቀናት ብሄራዊ የሐዘን ቀን አውጇል።

የኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ማክሰኞ ባካሄደው ስብሰባ በጋምቤላ ክልል በተፈጸው ጥቃት ሕይወታቸውን ላጡ ንጹሃን ዜጎች ከነገ ረቡእ ጀምሮ የሁለት ቀናት ብሄራዊ የሐዘን ቀን አውጇል።

በየመሪሌ ጎሳ እና በ ኑዌር ደቡብ ሱዳን ውስጥ ግጭት በተፈጠረበት ጊዜ የልዎ ኑዌር ጎሳ አባል ጠመንጃ ይዞ እ.አ.አ. 2013 /ፋይል ፎቶ/

ታፍነው የተወሰዱ ዜጎችን የማስመለሱና በአጥፊዎች ላይ የሚወሰደው የማያዳግም እርምጃ እንዲቀጥልም አሳስቧል።

የጋምቤላ ካርታ /ጉግል ማፕ/

እስክንድር ፍሬው ተከታዩን ዘገባ የድምጽ ፋይሉን በመጫን ዝርዝሩን ያድምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጋምቤላ ክልል በተፈጸው ጥቃት የሁለት ቀናት ብሄራዊ የሐዘን ቀን አውጇል