በጋምቤላ ክልል በተፈጸው ጥቃት ሕይወታቸውን ላጡ ንጹሃን ዜጎች ከነገ ረቡእ ጀምሮ የሁለት ቀናት ብሄራዊ የሐዘን ቀን አውጇል።
አዲስ አበባ —


የኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ማክሰኞ ባካሄደው ስብሰባ በጋምቤላ ክልል በተፈጸው ጥቃት ሕይወታቸውን ላጡ ንጹሃን ዜጎች ከነገ ረቡእ ጀምሮ የሁለት ቀናት ብሄራዊ የሐዘን ቀን አውጇል።

በየመሪሌ ጎሳ እና በ ኑዌር ደቡብ ሱዳን ውስጥ ግጭት በተፈጠረበት ጊዜ የልዎ ኑዌር ጎሳ አባል ጠመንጃ ይዞ እ.አ.አ. 2013 /ፋይል ፎቶ/
ታፍነው የተወሰዱ ዜጎችን የማስመለሱና በአጥፊዎች ላይ የሚወሰደው የማያዳግም እርምጃ እንዲቀጥልም አሳስቧል።

የጋምቤላ ካርታ /ጉግል ማፕ/
እስክንድር ፍሬው ተከታዩን ዘገባ የድምጽ ፋይሉን በመጫን ዝርዝሩን ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጋምቤላ ክልል በተፈጸው ጥቃት የሁለት ቀናት ብሄራዊ የሐዘን ቀን አውጇል