ኢትዮጵያውያን ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ

Your browser doesn’t support HTML5

“በኦሮሚያ፥ በጎንደርና በጋምቤላ በዜጎች ላይ እየደረሰ ያለው በደል ይቁም።”“አምባገነኖች የልማት ሃጋር አይደሉም!” የዛሬው የዋሽንግተን ሰልፈኞች።“በቅርቡ በኦሮሚያ የታየው ሁከት ዋናው መንስኤ የመልካም አስተዳደር ችግዕ መሆኑን በግምገማችን ለይተናል።” ወ/ሮ አስቴር ማሞ በኢትዮጵያ ካቢኔ በምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ማዕረግ የመልካም አስተዳደር ዘርፍ አስተባባሪ።