“የሕሊና እሥረኞች ይፈቱ” በሚል የሁለት ቀን ዘመቻ ተካሄደ
Your browser doesn’t support HTML5
“የሕሊና እሥረኞች ይፈቱ” በሚል ርእስ ትናንት ሐሙስ እና ከትናንት በስቲያ የበይነ-መረብ ዘመቻ በፌስቡክ እና በትዊተር ተካሂዷል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5