በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሲየራሊዮን በኢቦላ የተጠቃ ሁለተኛ ሰው መገኘቱን የዓለም የጤና ድርጅት አስታወቀ


ፋይል ፎቶ - በሞንሮቭያ ላይቤርያ የጤና ጥበቃ ሰራተኛ የሰዎችን ትኩሳት በመለክያ ማእከል እየለካ እአአ 2016 (አሶሽየትድ ፕረስ/AP Photo)
ፋይል ፎቶ - በሞንሮቭያ ላይቤርያ የጤና ጥበቃ ሰራተኛ የሰዎችን ትኩሳት በመለክያ ማእከል እየለካ እአአ 2016 (አሶሽየትድ ፕረስ/AP Photo)

የመጀመሪያው የኢቦላ ተጠቂ ባለፈው ሳምንት ይፋ የተደረገው በቅርቡ ታመው ያረፉ አንዲት ሴት አስከሬን ሲመረመር ቫይረሱ ከተገኘ በኋላ ነው።

ከኢቦላ ነጻ ተብላ ባለፈው ወር በታወጀላት በሲየራሊዮን በበሽታው የተጠቃ ሁለተኛ ሰው መገኘቱን የዓለም የጤና ድርጅት አስታወቀ።

በኢቦላ በሽታ የተጠቁ የምእራብ አፍሪካ ሃገሮች የሚያሳይ ሰንጠረዥ
በኢቦላ በሽታ የተጠቁ የምእራብ አፍሪካ ሃገሮች የሚያሳይ ሰንጠረዥ

የመጀመሪያው የኢቦላ ተጠቂ ባለፈው ሳምንት ይፋ የተደረገው በቅርቡ ታመው ያረፉ አንዲት ሴት አስከሬን ሲመረመር ቫይረሱ ከተገኘ በኋላ ነው።

የኢቦላ ቫይረስ በምዕራብ አፍሪቃ ዛሬ በሚያበቃው ዓመት ተሸንፏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:05 0:00

እኚህን ሴት ሲያስታምሟቸው የነበሩ አክስታቸው ላይ ቫይረሱ መገኘቱን የዓለም የጤና ድርጅቱ ቃል አቀባይ አስረድተዋል።

ሴትየዋ የህመሙን ምልክት ማሳየት ከጀመሩ በኋላ ለብቻቸው ተገልለው ክትትል ሲደረግላቸው መቆየቱንና አሁን ህክምና ላይ መሆናቸውን ቃል አቀባይዋ አክለዋል።

የዜና ዘገባችንን ለማዳመጥ ከዚህ በታች ያለውን የድምጽ ፋይል ይጫኑ።

በሲየራሊዮን በኢቦላ የተጠቃ ሁለተኛ ሰው መገኘቱን የዓለም የጤና ድርጅት አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:38 0:00

XS
SM
MD
LG