ዋሽንግተን ዲሲ —
የ“ፉገራ ዜና”
የቴዎድሮስ ራዕይ እና የወንደላጤው መዘዝ ቴአትሮች በተለያዩ የዩናይትድ ስቴትስ ከተሞች ይታያሉ።
ሦሥት እውቁ ተዋናይዮች:- ቴዎድሮስ ተስፋዬ፥ ሱራፌል ተካና መለሰ ወልዱ የስቱዲዮ እንግዶቻችን ናቸው።
ከ“ፉገራ ዜና” ወጎቻቸው ጋር የኢትዮ ቲዩቦቹ ሙክታር መሃመድና ዓለማየሁ ገመዳ ዛሬ ለተከታይ ቃለ ምልልስ ተገኝተዋል።
![የ“ፉገራ ዜና”](https://gdb.voanews.com/AF299677-6D25-4F6E-9104-08E236CE6030_w250_r0_s.jpg)
የሳምቱን ምርጥ ግጥም፥ የራዲዮ መጽሔት አድማጮች ድምጽና የንጉሴ አክሊሉን የታሪክ ማስታወሻ ያካተተውን የምሽቱ ሙሉ ዝግጅት ከዚህ ያዳምጡ።