ከሰሃራ በታች ከሚገኙ የአፍሪቃ ሃገሮች የመጡ ወደ 900 የሚሆኑ ፍልሰተኞችና ስደተኞች፣ በደቡብ ጣልያን የተባበሩት የአውሮፓ የባሕር ሃይሎች ከመስመጥ አድነዋቸዋል።
የፍልሰተኞችና ስደተኞች አቀባበል፡- የሜዲትራንያን ባህርን አቋርጠው ወደ አውሮፓ የሚደርሱ አብዛኛው ከኤትራ የሆኑ አፍሪካዊያን
![ስደተኞችና ፍልሰተኞች ከሜዲትራንያ ባሕር መርከብ ለማዳን ተችሏል](https://gdb.voanews.com/603c8ffa-cb35-422f-ac62-2b997cd9e234_cx0_cy4_cw0_w1024_q10_r1_s.jpg)
5
ስደተኞችና ፍልሰተኞች ከሜዲትራንያ ባሕር መርከብ ለማዳን ተችሏል
![](https://gdb.voanews.com/21005726-7993-47e8-805e-3c4209f7e82e_cx0_cy5_cw0_w1024_q10_r1_s.jpg)
6
![](https://gdb.voanews.com/10276ce4-52ab-4f75-9d2b-95d28f417db0_cx0_cy5_cw0_w1024_q10_r1_s.jpg)
7
![የጣልያን ቀይ መስቀል፣የሕጻናት አድን ድርጅት (Safe the Children) እና የተለያዩ ርዳታ የሚሰጡ ድርጅቶች በቦታው ተገኝተው የተረፉትን ስደተኞች ጤንነት በማረጋገጥ መዝግበው በአውቶብስ አሳፍረዋቸዋል።](https://gdb.voanews.com/f38d7381-4ecd-4b4d-bc2c-2313713e2b95_cx0_cy15_cw0_w1024_q10_r1_s.jpg)
8
የጣልያን ቀይ መስቀል፣የሕጻናት አድን ድርጅት (Safe the Children) እና የተለያዩ ርዳታ የሚሰጡ ድርጅቶች በቦታው ተገኝተው የተረፉትን ስደተኞች ጤንነት በማረጋገጥ መዝግበው በአውቶብስ አሳፍረዋቸዋል።