በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንታዊ ምርጫ የሪፐብሊካን ፓርቲ የምረጡኝ ዘመቻ


በተለይ ትላንት ማታ በዲትሮይት የተካሄደው ክርክር ስድብ የበዛበት እንደነበር ተዘግቧል።

በዘንድሮው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንታዊ ምርጫ የሪፐብሊካን ፓርቲውን ውክልና ለማግኘት የምረጡኝ ዘመቻ በማካሄድ ላይ የሚገኙት ተወዳዳሪዎች፥ ከዚህ ቀደም ያልተለመዱ ስድ ቃላቶችን እየተወራወሩ ነው።

በተለይ ትላንት ማታ በዲትሮይት የተካሄደው ክርክር ስድብ የበዛበት እንደነበር ጠቅሦ ዊልያም ጋሎ አጭር ዘገባ አድሶናል። ሰሎሞን ክፍሌ ያቀርበዋል።

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንታዊ ምርጫ የሪፐብሊካን ፓርቲ የምረጡኝ ዘመቻ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:06 0:00

XS
SM
MD
LG