የዩናይትድ ስቴትስ ብሔራዊ የበሽታዎች መቆጣጠሪያ ድርጅት በዚካ ያወጣው አዲስ ማስጠንቀቅያ
በቫይረሱና ማይክሮሴፋሊ (microcephaly) በመባል በሚታወቀው የነርቭ ስርዓት መዛባት በሚያስከትለው፥ ሕጻናት ከተለመደው ተፈጥሮ ውጭ አነስተኛ ጭንቅላት ይዘው በሚወለዱበት የሕመም ሁኔታ መካከል ያለውን ቁርኝት የሚያረጋግጠው ጥናት ሙሉ በሙሉ ያለመቋጨቱ ቢታወቅም፤ ቁጥራቸው የበዙ ሕጻናት ለህመሙ የተዳረጉበትን ሁነት ግን ቸል ማለት አይቻልም። በግብረ ሥጋ አማካኝነት እንደሚተላለፍ ከተዘገበ ወዲህ ብሔራዊ የበሽታዎች መቆጣጠሪያ ድርጅት አዲስ ማስጠንቀቅያ አውጥቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ለጦር ዘመቻቸውና ለሰላም ዕቅዳቸው ድጋፍ ፍለጋ እየጣሩ ነው
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
“በዓለም የሰላም ቀን” የሴቶች ወሳኝ ተሳትፎ ጎልቶ ወጥቷል
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በቅበት የሃይማኖት ግጭት ተጠርጣሪዎች በሕግ እንዲጠየቁ ኢሰመጉ አሳሰበ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
እያየለ ባለው የአል-ሻባብ ጥቃት ላይ የሶማሊያ ጎረቤቶች ትብብራቸውን እንዲያጠናክሩ ተጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በአዋሽ አርባ ታስረው የቆዩ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ አባላት እንደተፈቱ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
ያልተጨለፈውን የደምበል ሐይቅ ዕምቅ ሀብት ለማልማት እየተሠራ ነው