በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩናይትድ ስቴትስ ብሔራዊ የበሽታዎች መቆጣጠሪያ ድርጅት በዚካ ያወጣው አዲስ ማስጠንቀቅያ


የዩናይትድ ስቴትስ ብሔራዊ የበሽታዎች መቆጣጠሪያ ድርጅት በዚካ ያወጣው አዲስ ማስጠንቀቅያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:18 0:00

በቫይረሱና ማይክሮሴፋሊ (microcephaly) በመባል በሚታወቀው የነርቭ ስርዓት መዛባት በሚያስከትለው፥ ሕጻናት ከተለመደው ተፈጥሮ ውጭ አነስተኛ ጭንቅላት ይዘው በሚወለዱበት የሕመም ሁኔታ መካከል ያለውን ቁርኝት የሚያረጋግጠው ጥናት ሙሉ በሙሉ ያለመቋጨቱ ቢታወቅም፤ ቁጥራቸው የበዙ ሕጻናት ለህመሙ የተዳረጉበትን ሁነት ግን ቸል ማለት አይቻልም። በግብረ ሥጋ አማካኝነት እንደሚተላለፍ ከተዘገበ ወዲህ ብሔራዊ የበሽታዎች መቆጣጠሪያ ድርጅት አዲስ ማስጠንቀቅያ አውጥቷል።

XS
SM
MD
LG